የመተሀራ ነዋሪ የሆኑት አቶ አገኘው ጣሰው በገና ስጦታ ሎተሪ በ2ኛ ዕጣ የ5,000,000/አምስት ሚሊየን/ብር ዕድለኛ ሆኑ። አቶ አገኘው በመተሀራ ከተማ አሮጌ ልብሶችን በመስፋት የሚተዳደሩ ሲሆን መኖሪያ ቤት ለመስራት እንዳሰቡ ገልፀውልናል። 19.9K views13:10