በቴሌግራም ቴራባይት የብልግና ምስሎችን ያግኙ »

ኢትዮጵያ ከ ሩዋንዳ! ብሔራዊ ቡድናችን በሀገር ውስጥ የሚጫወቱ ተጫዋቾች ብቻ በሚካፈሉበት የቻን | ሐበሻ ስፖርት ውርርድ

ኢትዮጵያ ከ ሩዋንዳ!

ብሔራዊ ቡድናችን በሀገር ውስጥ የሚጫወቱ ተጫዋቾች ብቻ በሚካፈሉበት የቻን አፍሪካ ዋንጫ ለመሳተፍ የመጨረሻ ዙር ጨዋታዉን ዛሬ የሚያደርግ ይሆናል። በደርሶ መልስ ጨዋታ የደቡብ ሱዳን አቻቸውን 5 ለ 0 በሆነ ውጤት ያሸነፉት ዋልያዎቹ የመጨረሻ ዙር የማጣርያ ጨዋታቸውን ከ ሩዋንዳ ጋር ከቀኑ 10:00 ሰዓት ያደርጋሉ። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድናችን በደርሶ መልስ ጨዋታ የሩዋንዳ አቻውን ማሸነፍ ከቻለ ለቻን አፍሪካ ዋንጫ ማለፉን ያረጋግጣል።

ድል ለብሔራዊ ቡድናችን

website -https://habeshabets.com/
telegram -https://t.me/habesha_sports_betting_plc
tiktok- http://tiktok.com/@habeshabets
youtube -https://www.youtube.com/channel/UCZkpPID5lKPCYNcPXDWTe5Q
Message: “ምንም አይነት ችግር የሚገጥሞት ከሆነ ወደጥሪ ማእከላችን ይደውሉ፡ +251118886358 / +251949121408”